FREE ALL POLITICAL PRISONERS

FREE ALL POLITICAL PRISONERS
FREE ALL POLITICAL PRISONERS

Saturday, December 8, 2012

በግብጽ የተነሳው ተቃውሞ እንደቀጠለ ነው


ህዳር ፳፱ (ሃያ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-አዲሱ ፕሬዚዳንት ሙሀመድ ሙርሲ ትንሹ ሙባራክ እንዲሆኑ የሚያስችላቸውን ህግ አውጥተዋል በሚል ለሳምንታት የተደረገው ተቃውሞ በመቀጠሉ መከላከያ ሰራዊቱ መፍትሄ እንዲፈለግ ጥሪ አቅርቧል።
ሰራዊቱ ለመጀመሪያ ጊዜ አቋሙን ግልጽ ያደረገ ሲሆን ተቃዋሚዎችና መንግስት እንዲደራደሩ ጠይቋል።
የአገሪቱን ተቋማት ለማስከበር አስፈላጊውን እርምጃ እንደሚወስድም ሰራዊቱ አስጠንቅቋል።
ተቃዋሚዎች ፕሬዚዳንቱ አቀረቡትን የንግግር ጥያቄ አልተቀበሉትም

No comments:

Post a Comment