FREE ALL POLITICAL PRISONERS

FREE ALL POLITICAL PRISONERS
FREE ALL POLITICAL PRISONERS

Monday, October 21, 2013

በጀርመን መዲና በርሊን እንብርት ላይ በሚገኘው በብራንድን ቡርገር ቶር አደባባይ ላይ፤ አፍሪቃን ጨምሮ ከሌሎች አህጉራት የተሰባሰቡ ስደተኞች ለአስር ቀናት

አፍሪቃዉያን ስደተኞች የረሃብ አድማ በጀርመንTitel: Flüchtlinge am Brandenburger TorSchlagworte:Flüchtlinge, Brandenburger Tor, Hungerstreik, Berlin, LampedusaWer hat das Bild gemacht?: DW/Lavinia PituWann wurde das Bild gemacht?: 14.10.2013Wo wurde das Bild aufgenommen?: Berlin, Pariser PlatzBildbeschreibung: Flüchtlinge befinden sich seit mehreren Tagen im Hungerstreik, am Pariser Platz. Sie verlangen Asyl in Deutschland und Änderungen der deutschen Einwanderungspolitik.
በርሊን ከተማ በታዋቂዉ የብራንድን ቡርገር ቶር አደባባይ ላይ አድማ ሲያደርጉ ከቆዩት 30 ከሚሆኑ ስደተኞች መካከል ኢትዮጵያዉያንም ይገኙበታል። የበርሊኑ ወከላችን ይልማ ሃይለሚካኤልን ስቱድዮ ከመግባቴ በፊት ስለ ረሃብ አድመኞቹ ስደተኞች ጉዳይ ጠይቄዉ ነበር
አዜብ ታደሰ
ይልማ ሃይለሚካኤል
ለመስማት የሚቀጥለውን ይጫኑ

No comments:

Post a Comment