FREE ALL POLITICAL PRISONERS

FREE ALL POLITICAL PRISONERS
FREE ALL POLITICAL PRISONERS

Friday, April 19, 2013

ሰበር ዜና፣ የቦስተን ማራቶን ፍንዳታ ተጠርጣሪ ተገደለ። ሁለተኛውን ለመያዝ ሙከራ እየተደረገ ነው።


7፡55 am EST: ተጠርጣሪዎቹ ከቺቺንያ እንደሆኑና ከእስልምና አክራሪ ቡድን ጋር ግንኙነት ሳይኖራቸው እንደማይቀር እየተነገረ ነው።
ይህ የተጠርጣሪ ቁጥር አንድ የፌስ ቡክ ፔጅ ምስል ነው። (screenshot)
Djohar Tsarnaev
————————————–
ፖሊስ ሁለቱን የቦስተን ማራቶን ፍንዳታ ተጠርጣሪዎች ፎቶግራፍ ይፋ ማድረጉን ተከትሎ ነው ተጠርጣሪዎቹ ከአካባቢው ለመሰወር እንቅስቃሴ የጀመሩት።One Boston Bombing Suspect Dead in Shootout
እስካሁን ተጠርጣሪዎቹ አንድ ፖሊስ ገድለዋል። ከነሱም ሚድያዎች ተጠርጣሪ 1 እያሉ የሚጠሩት ተገድሏል።
ተጠርጣሪ ሁለትን ለመያዝ ነው ቦስተን እየታመሰ ያለው። ባለስልጣኖች አሁን በቴሌቪዥን ብቅ ብለው ባጠቃላይ የህዝብ ትራንስፖርት ተዘግቷል፣ ማንኛውም የከተማዋ ነዋሪ ከቤት እንዳይወጣ ብለዋል።
ምናልባት ይህን ሲሰሙ ላያምኑ ይችላሉ…
ተጠርጣሪ ሁለትን ለመያዝ ፖሊስ የሚያደርገው እንቅስቃሴ (የራድዮ ግንኙነት) በቀጥታ በኢንተርኔት እየተላለፈ ነው።
አንዳንዶች መተላለፉን አምርረው እየተቃወሙ ነው።
ጃክ ሙር በትዊተር ገጹ ላይ እንዳለው፣
“It’s so weird the cops are broadcasting plan on unencrypted line. What if the suspect has a Smartphone?”
ተጠርጣሪ ሁለትን ለመያዝ ፖሊስ የሚያደርገውን እንቅስቃሴ በቀጥታ ለማዳመጥእዚህ ይጫኑ  http://youarelistening.to/boston
ECADF

No comments:

Post a Comment