FREE ALL POLITICAL PRISONERS

FREE ALL POLITICAL PRISONERS
FREE ALL POLITICAL PRISONERS

Tuesday, December 25, 2012

ደብረ ማርቆስ በሚገኝ እስር ቤት በእሳት አደጋ 5 ታራሚዎች ሲሞቱ ከ16 ቆሰሉ


በእሳት አደጋ የ 5 ታራሚዎች ህይወት ሲያልፍ ከ16 የማያንሱ ደግሞ ቀላልና ከባድ ጉዳት እንደደረሰባቸው የአይን ምስክሮች ተናገሩ ። የማረሚያ ቤቱ ሃላፊ ግን በአደጋው የሞቱት 5 መሆናቸውን አረጋግጠው የቆሰሉት ግን 16 ሳይሆኑ 5 ናቸው ብለዋል ።
ምሥራቅ ጎጃም ደብረ ማርቆስ በሚገኝ አንድ እስር ቤት ባለፈው አርብ እኩለ ለሊት በደረሰ የእሳት አደጋ የ 5 ታራሚዎች ህይወት ሲያልፍ ከ16 የማያንሱ ደግሞ ቀላልና ከባድ ጉዳት እንደደረሰባቸው የአይን ምስክሮች ተናገሩ ። የማረሚያ ቤቱ ሃላፊ ግን በአደጋው የሞቱት 5 መሆናቸውን አረጋግጠው የቆሰሉት ግን 16 ሳይሆኑ 5 ናቸው ብለዋል ። ሃላፊው ታራሚዎቹ የሞቱትም በእሳት ቃጠሎ ሳይሆን በዚያ ሰበብ በተፈጠረው ግርግር ምክንያት ነው ሲሉ ለዶቼቬለ ተናግረዋል ። ዝርዝሩን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ ልኮልናል ።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ
ዜናውን ልማዳመጥ እዚህ ይጫኑ http://www.dw.de/popups/mediaplayer/contentId_16477684_mediaId_16477528

No comments:

Post a Comment