FREE ALL POLITICAL PRISONERS

FREE ALL POLITICAL PRISONERS
FREE ALL POLITICAL PRISONERS

Thursday, December 27, 2012

አዘራፊና ዘራፊ ሲበላ ባለ አገር ይቀላውጣል


አስራደው – ከፈረንሳይ
ወያኔ በጎሣ በረት ያጎራቸው የአስተሳሰብ ዴንክዬዎች፤ በታጎሩበት የጎሣ በረት ውስጥ ሆነው ሲያጓሩ ስንሰማ፤ እኛ እንደነሱ በዘረኝነት ታጥረን ሳይሆን፤ በኢትዮጵያዊነት ማማችን ላይ ሆነን ቁልቁል ስንመለከታቸው፤ እያንጋጠጡ የሚተፉት ሁሉ ተመልሶ ባፋቸው እየገባ፣ አረፋ ሲደፍቁ ስናይ፤ አዘንላቸው እንጂ አልጨከንባቸውም። ታዘብናቸው እንጂ አልከፋንም። ይበልጥ አበረቱን እንጂ ክንዳችን አልዛለም። ብዕራችን አንደበቱ ሳለ እንጂ አልተዘጋም።
 እኛ የምንጽፈው ስለ አገር አንድነት፣ ዕኩልነት፣ ፍቅርና ብልጽግና ሲሆን፤ እነሱ የሚጭሩት ስለ ክልል (መንደር)፣ ጎሣ፣ ዘረኝነት፣ ስርቆትና ጥላቻ ነው።
 የእምዬ ኢትዮጵያ ልጆች ሆይ፤ ጻፉ! ጻፉ! አሁንም እንደገና ጻፉ! እንጻፍ! አገራችን ኢትዮጵያ ብዙ የሚነገርላትና ብዙ የሚጻፍላት ታሪክ ያላት እንጂ፤ የሚታፈርባት አገር አይደለችም። … (ሙሉውን ጽሑፍ በፒ.ዲ.ኤፍ. አስነብበኝ!)

No comments:

Post a Comment