FREE ALL POLITICAL PRISONERS

FREE ALL POLITICAL PRISONERS
FREE ALL POLITICAL PRISONERS

Thursday, January 24, 2013

አቶ ጁነዲን ሳዶ ሂስ በማውረድ ጥፋታቸውን አመኑ፤ ወ/ሮ አስቴር ማሞ ከፌዴራል ኃላፊነታቸው ይነሳሉ


አለም ተራ ነው ይባል የለ እንግዲህ መቻል ነው:: ዶ/ር መረራ ያኔ ፓርላማ ውስጥ “የእስረኞ አያያዝ ጥሩ አይደለም እስር ቤቱ እንደ አዲስ መገንባት አለበት ንጽህና ይጎለዋል አንድ ቀን ለናንተም ሊሆን ይችላል እና ከወዲሁ ቢታሰብበት ጥሩ ይመስለኛል” ብለው ነበር:: ረሱት እንዴ አቶ ጁነዲን አለም ተራ ናት
አቶ ጁነዲን ሳዶ ሂስ በማውረድ ጥፋታቸውን አመኑ፤ ወ/ሮ አስቴር ማሞ ከፌዴራል ኃላፊነታቸው ይነሳሉ | Zehabesha – Latest Ethiopian News Provider
የኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ) ሰሞኑን በአዳማ ሲያካሂደ click here to read http://www.zehabesha.com/archives/11187
source zehabesha.com

No comments:

Post a Comment