ብሪታንያ በኢትዮጵያ ልዩ ኃይል በመባል ለሚታወቀው የፈጥኖ ደራሽ ፖሊስ ኃይል ወደ ሀያ አራት ሚልዮን ዶላር የርዳታ ገንዘብ ትሰጣለች ተባለ።
ኦጋዴን ፣ ኢትዮጵያ
http://www.dw.de/image/0,,4812984_4,00.jpg” /
ለንደን የሚታተመው ጋዜጣ «ዘ ጋርዲያን» ባለፈው ሣምንት ባወጣው ዘገባው እንዳስታወቀው፡ ይኸው የብሪታንያ መንግሥት የሚሰጠው ገንዘብ በሰብዓዊ መብት ጥሰት ክስ የቀረበበትን የፈጥኖ ደራሽ ፖሊስን ለማሰልጠኛ ይውላል። ይሁንና፡ የብሪታንያ መንግሥት የዓለም አቀፍ መሠረተ ልማት መምሪያ ኃላፊ ይህንን ዘገባ ሀሰት ሲሉ አስተባብለዋል። አወዛጋቢ ስለተባለው ስለዚሁ የብሪታንያ ርዳታ ሀና ደምሴ ዝርዝር ዘገባ አላት።
ለንደን የሚታተመው ጋዜጣ «ዘ ጋርዲያን» ባለፈው ሣምንት ባወጣው ዘገባው እንዳስታወቀው፡ ይኸው የብሪታንያ መንግሥት የሚሰጠው ገንዘብ በሰብዓዊ መብት ጥሰት ክስ የቀረበበትን የፈጥኖ ደራሽ ፖሊስን ለማሰልጠኛ ይውላል። ይሁንና፡ የብሪታንያ መንግሥት የዓለም አቀፍ መሠረተ ልማት መምሪያ ኃላፊ ይህንን ዘገባ ሀሰት ሲሉ አስተባብለዋል። አወዛጋቢ ስለተባለው ስለዚሁ የብሪታንያ ርዳታ ሀና ደምሴ ዝርዝር ዘገባ አላት።
No comments:
Post a Comment